ለተከበራችሁ የፀሐይ ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች
የፀሐይ ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 1ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ በንግድ ህግ አንቀፅ 366፣ 367፣ 370 እና 372 መሠረት ታኅሣስ 8 ቀን 2015 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ በሸራተን አዲስ ሆቴል ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በጠቅላላ ጉባኤው እንድትገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡
የ1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ አጀንዳዎች
የ1ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ አጀንዳዎች
ማሳሰቢያ ፡-
የዳይሬክተሮች ቦርድ
Tsehay Bank ©️ 2023 All Rights Reserved.